የኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር መጓጓዣ ሥራ በመጀመር ላይ መሆኑን አመለከተ።
ያንዴዉ ጥቃት ግን በርግጥ ቀላል-የሚባል አይደለም።አለም አቀፍ የዜና ምንጮች
አጋቾቹ ማንናቸዉ? አርዱፍስ የትነዉ-የሚል ነበር። ሰሜን ምሥራቅ-ኢትዮጵያን ይጎበኙ የነበሩ አዉሮጳዉያንና አስጎብኚዎቻቸዉን የገደለ እና ያገተዉ ወገን ማንነት በዉል አልታወቀም።የኢትዮጵያና የኤርትራ መንግሥታት መወነጃጀልም እንደቀጠለ ነዉ።
ኖርዌይ ስደተኞች ወደ አገራቸው የሚመለሱበት ስምምነት ከኢትዮጵያ ጋ መፈፀሟን እና 400 ስደተኞችን ልትመልስ እንደሆነ አሳወቀች።
ለ 2 ቀናት ሲካሄድ, የቆየው 18ኛው የአፍሪቃ ኅብረት ፤ የመሪዎች ጉባዔ፣ በመጠናቀቅ ላይ ነው። አሳሳቢ ውዝግቦች ብቻ ሳይሆኑ ፤ ተስፋ አስጨባጭ ጉዳዮች ጭምር የተነሱበትን የጉባዔ ሂደት የተከታተለው ታደሰ አንግዳው የሚከተለውን ዘገባ ልኮልናል።
የዕለቱን ዝግጅት ለማዳመጥ የሚከተለውን ማገናኛ ይጫኑ። አስተያየታችሁ ዓቢይ ግምት የሚሰጠው ነው፤ በamharic@dw.de ላኩልን፣ በ +49-228-429-164995 ደውሉልን። በዕለቱ ዓቢይ ርዕስ ላይ በ+49 172 26 66 944 SMS አስተያየት ላኩልን። 16:00 - 17:00 UTC የአንድ ሣምንቱ የስርጭት ኮሮጆ በዚህ ሊንክ ይገኛል።