ማስታወቂያ
በዚህ ዝት፤ ሰሞነኛው «የትራንስፖርት እቀባ» እና ተጽእኖው፤ በትግራይና አማራ አዋሳኝ አካባቢዎች ግጭቶችን ስለመፍታት የምሁራን አስተያየት፤ የፖለቲከኛ በቴ ህልፈትና የቤተሰቡ እጣ ፈንታየጀርመን የጸጥታና ወንጀል ክትትል የተሰኙ ዘገባዎች ተካተዋል።
በዐበይት የኢትዮጵያ፣ የአፍሪቃ፣ የአውሮጳ እና የዓለም ጉዳዮች ላይ ዜና ዘገባዎች፣ ቃለ-መጠይቆች እና ጥልቅ ትንታኔዎች ይቀርባሉ። ኢትዮጵያን ጨምሮ በተለያዩ የዓለም ክፍሎች የሚገኙ የዶይቼ ቬለ ዘጋቢዎች የሚያጠናቅሩት ዜና መጽሄት ከሰኞ እስከ አርብ ከዓለም ዜና ቀጥሎ ይቀርባል።