1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሐሙስ የካቲት 28 ቀን፣ 2016 ዓም ዜና መጽሄት

ሐሙስ፣ የካቲት 28 2016

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሀን ማዕከል ምክርቤት ስጋትና ማሳሰቢያ፤ ከጦርነቱ በፊት ለወሰዱት ብድር የጦርነቱን ጊዜ ወለድ ክፈሉ ተባልን ያሉ የትግራይ ባለሀብቶችና ነጋዴዎች አቤቱታ፤ በዚህ ሳምንት በኢትዮጵያ ለታዳጊ ሴቶች የሚሰጠው የማኅጸን በር ክትባት፤ በዩናይትድ ስቴትስ የትውልደ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች መድረክ እንዲሁም በየመን ሁቲዎች የታወከው የቀይ ባህር የንግድ መስመር ዜና መጽሔት የሚያስቃኘን ተጨማሪ ዘገባዎች ናቸው።

https://p.dw.com/p/4dHZm