ፖለቲካኢትዮጵያየሐሙስ የካቲት 28 ቀን፣ 2016 ዓም ዜና መጽሄትTo play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoፖለቲካኢትዮጵያ28 የካቲት 2016ሐሙስ፣ የካቲት 28 2016የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሀን ማዕከል ምክርቤት ስጋትና ማሳሰቢያ፤ ከጦርነቱ በፊት ለወሰዱት ብድር የጦርነቱን ጊዜ ወለድ ክፈሉ ተባልን ያሉ የትግራይ ባለሀብቶችና ነጋዴዎች አቤቱታ፤ በዚህ ሳምንት በኢትዮጵያ ለታዳጊ ሴቶች የሚሰጠው የማኅጸን በር ክትባት፤ በዩናይትድ ስቴትስ የትውልደ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች መድረክ እንዲሁም በየመን ሁቲዎች የታወከው የቀይ ባህር የንግድ መስመር ዜና መጽሔት የሚያስቃኘን ተጨማሪ ዘገባዎች ናቸው።https://p.dw.com/p/4dHZmማስታወቂያ