1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ጠፉ የተባሉት ኢትዮጵያዉያን አትሌቶች

ማክሰኞ፣ ሐምሌ 22 2006

ዩናይትድ ስቴትስ በኧዤን ከተማ በኦሬገን ዩኒቨርሲቲ ለስድስት ቀናት በተካሄደው እና ባለፈው እሁድ በተጠናቀቀው የዓለም አቀፍ አትሌቲክስ ማኅበር ፌዴሬሽን የዓለም ወጣቶች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ የሦስተኛነትን ደረጃ አግኝታ ተጠናቋል።

https://p.dw.com/p/1Cm1a
Ansicht Wall Street New York
ምስል AFP/Getty Images

ለዚህም የበቃችው አትሌቶቿ ስድስት ሜዳሊያ አግኝተው ነው። ይህ በዚህ እንዳለ፣ በውድድሩ ለመካፈል ወደ ዮናይትድ ስቴትስ ካመሩ አትሌቶች መካከል አራቱ ከትናንት ምሽት አንስቶ ደግሞ የገቡበት እንዳልታወቀ ዜና ምንጭ ሮይተርስ የዩኒቨርሲቲውን ቃል አቀባይ ጁሊ ብራውንን ጠቅሶ ዘግቦ ነበር። ስለ አትሌቶቹ ወቅታዊ ሁኔታ ከዋሽንግተን ዲሲ ሆኖ ጉዳዩን የተከታተለው ወኪላችን አበበ ፈለቀን አነጋግረናል።

አበበ ፈለቀ

ልደት አበበ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ