ዶይቸ ቬለ እና የአሜሪካ አድማጮቹ
ሐሙስ፣ ጥቅምት 20 2007ማስታወቂያ
አሜሪካ ውስጥ በሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ዘንድ በጣም የተለመደ እና ተወዳጅ መሆኑን አስታውቋል። በተለያዩ የአሜሪካ ግዛቶች የሚኖሩት ኢትዮጵያውያንም ይኸው አዲስ የዶይቸ ቬለ አገልግሎት ስርጭቱን በፈለጉበት ሰዓት እና ቦታ ለማድመጥ የተመቻቸ ሁኔታ እንደፈጠረላቸው ገልጸዋል። አድማጮች ከፊታችን እሁድ፣ እአአ ከህዳር ሁለት፣ 2014 ዓም በኋላ፣ የሰዓት ለውጥ ስለሚደረግ፣ ይህንኑ የ«አውዲዮ ናው » አገልግሎት በምሥራቃዊ የዩኤስ አሜሪክ የሰዓት አቆጣጠር ከጥዋቱ አምስት ሰዓት ወይም 11 a.m. ማግኘት እንደምትችሉ ለመግለጽ እንፈልጋለን።
አበበ ፈለቀ
አርያም ተክሌ
ተክሌ የኋላ