1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ያልተቋጨዉ የደቡብ ሱዳን የሰላም ድርድር

ሐሙስ፣ የካቲት 26 2007

የደቡብ ሱዳን ተቀናቃኝ ኃይሎች ከስምምነት እንዲደርሱ በአደራዳሪና ሸምጋዮች የተሰጣቸዉ የጊዜ ገደብ ዛሬ እኩለ ለሌሊት ከመሆኑ አስቀድሞ ያከትማል። ሆኖም እስካሁን ከአዲስ አበባ የሚወጡ ዘገባዎች ተደራዳሪዎቹ የተጠበቀዉ ስስምነት ላይ መድረሳቸዉን አያመለክቱም።

https://p.dw.com/p/1EmFv
Süd Sudan Gipfel im Präsidentenpalast von Addis Abeba
ምስል Yohannes G/Eziabhare

እንደዘገባዎቹ ላለፉት 15 ወራት ደቡብ ሱዳንን ያተራመሰዉን ጦርነት ለማስቆምና ሰላም ለማስፈን የሚካሄደዉ ድርድር ባለበት የተገታ ይመስላል። የፈረንሳይ የዜና ወኪል የጠቀሳቸዉ በድርድሩ የሚሳተፉ አንድ ዲፕሎማት የተሰጣቸዉ የጊዜ ገደብ ከማለቁ አስቀድሞ አንድነጥብ ላይ ለመድረስ እየሠሩ እንደሆነ አመልክተዋ። ግን ያንን ቢሉም ገና ጥቂት የማይባሉ ጉዳዮች ላይ የግድ መስማማት እንደሚኖርባቸዉ ጠቁመዋል። ጉዳዩን የሚከታተለዉ የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጎዮርጊስን በአጭሩ በስልክ አነጋግሬዋለሁ፤

ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጎዮርጊስ

ሸዋዬ ለገሠ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ