1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የፕሬዚዳንት ኧል ሲሲ ጉብኝት ፍጻሜ

ሐሙስ፣ መጋቢት 17 2007

የግብፅ ፕሬዚዳንት አብደል ፋታኅ ኧል ሲሲ በኢትዮጵያ ያደረጉትን የ 3 ቀናት ጉባዔ ፈጽመው ተመልሰዋል። ኧል ሲሲ ወደ ኢትዮጵያ ከመሻገራቸው በፊት ካርቱም ላይ ፤ ከኢትዮጵያና ከሱዳን መሪዎች ጋር፤ የዐባይን ውሃ

https://p.dw.com/p/1Ey9h
Ägypten Präsident Abdul Fatah Al Sisis und Äthiopischer Premier Haile-Mariam Dessalegn
ምስል DW/G. Tedla HG

የጋራ አጠቃቀምና የኢትዮጵያውን ግዙፍ ግድብ በተመለከተ አንድ ተቀዳሚ የመርሆዎች ውል መፈራረማቸው ተመልክቷል። በኢትዮጵያ ፓርላማ ተገኝተው ንግግር ያሰሙትና ፤ ከተለያዩ የሕብረተሰቡ አካላት ተወካዮች ጋር መወያየታቸው የተነገረላቸው የግብጹ ፕሬዚዳንት በኢትዮጵያ ያደረጉት ጉብኝት እንዴት ይገመገማል? ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ አንድ የፖለቲካ ጉዳዮች ተንታኝ በማነጋገር ተከታዩን ዘገባ አጠናቅሮ ልኮልናል።

ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

ተክሌ የኋላ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ