1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የግብ ጠባቂዎች አሰልጣኞች ስልጠና

ዓርብ፣ ታኅሣሥ 10 2007

በኢትዮጀርመን የእግርኳስ ስፖርት ትብብር ፕሮጀክት ሥር ላለፉት 15 ቀናት ሲሰለጥኑ የነበሩ የግብ ጠባቂ አሰልጣኞች ተመረቁ።

https://p.dw.com/p/1E7ZN
Deutsch-äthiopische Beziehungen Torwart Ausbildung
ምስል DW/Y. G. Egziabhare

እንዲህ ዓይነት የግብ ጠባቂ አሰልጣኞች ስልጠና ሲሰጥ የመጀመሪያዉ ነዉ ተብሏል። ተመራቂዎቹ 70 ሰልጣኞች ሲሆን አንዳንዶቹ ለዶቼ ቬለ እንደገለፁት በእግር ኳስ ጨዋታ ዋና ትኩረት ሊሰጠዉ የሚገባዉ የግብ ጠባቂ ጉዳይ ችላ ተብሎ የቆየ ነገር ነዉ። ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።

ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር

ሸዋዬ ለገሠ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ