1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዳይመንድስ ሊግ በዙሪኽ

ሐሙስ፣ ነሐሴ 22 2006

ካለፈው ግንቦት ወር ጀምሮ በዓለም አቀፍ የአትሌቲክስ ማኅበር አዘጋጅነት በተለያዩ ከተሞች በመካሄድ ላይ ያለው የዳይመንድስ ሊግ ዛሬ ምሽት በስዊትዘርላንድ የዙሪኽ ከተማ በሚደረጉ ውድድሮች ይፈፀማል።

https://p.dw.com/p/1D3La
EM Leichtathletik Zürich 2014 Staffel Frauen Deutschland
ምስል picture-alliance/dpa

በነዚሁ ውድድሮች የዳይመንድስ ሊግ አጠቃላይ አሸናፊ ሊሆኑ ይችላሉ ተብለው ከሚጠበቁት አትሌቶች መካከል በአምስትት ሺህ ሜትር የኔው አላምረው እና በሴቶች የ3,000 ሜትር መሰናክል ሕይወት አያሌው ይገኙባቸዋል። በ,ሴቶች 1,500 ለስዊድን የምትሮጠው አበባ አረጋዊ ለኔዘርላንድ በምትሮጠው ሰፋል ሀሰን መካከል ፣ እንዲሁም ፣ በ800 ሜትrር ኬንያዊው ዴቪድ ሩዲሻው ፣ መሀመድ አማን እና በቦትስዋናው ናጂል አሞስ መካከል ከፍተኛ ፉክክር ይጠበቃል።

ሃይማኖት ጥሩነህ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ