1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዓመቱ የዓለም ኮከብ አትሌት ተሰየመ

ቅዳሜ፣ ኅዳር 13 2007

ዓለማቀፉ የአትሌትክስ ፊደሪሽኖች ማኅበር «IAAF» የዓመቱን የዓለም ኮከብ አትሌቶች ምርጫ ትናንት ምሽት ሞናኮ ላይ ባካሄደዉ ልዩ የሽልማት ሥነ-ስርዓት ላይ ይፋ አድርጎአል። ኢትዮጵያዊትዋ አትሌት ገንዘቤ ዲባባ በዉድድሩ ለእጩነት ቀርባ የነበረ ቢሆንም የኮከብነቱን መዕረግ ሳታገኝ ቀርታለች።

https://p.dw.com/p/1DrcE
Renaud Lavillenie Hochsprung Weltrekord
ምስል Reuters

ከሴቶች ኒዉዚላንዳዊትዋ የአሎሎ ወርዋሪ የዓመቱ የዓለም ኮከብ አትሌት ስትባል፤ ከወንዶች ፈረንሳዊዉ የምርኩዝ ዘላይ ረኖ ላቪሊኒ የኮከብ ማዕረግን አግኝቶአል። ከሩጫ ዉጭ በሜዳ ዉድድሮች ሁለቱ አትሌቶች የዓለም ኮከብ ሲባሉ የትናንቱ ለመጀመርያ ግዜ መሆኑ ነዉ። ለዓለም አትሌት ኮከብነት በእጩነት ቀርበዉ ከነበሩት አትሌቶች መካከል አንዷ የነበረችዉ ኢትዮጵያዊትዋ አትሌት ገንዘቤ ዲባባ የኮከብነቱን መዕረግ ሳታገኝ ቀርታለች፤ ዝርዝር ዘገባ ከፓሪስ ደርሶናል።

ሐይማኖት ጥሩነህ

አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ