1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዓለም ባንክና ጎስቋሎች

ዓርብ፣ ሚያዝያ 9 2007

ጋዜጠኞቹ፤ ያካሄዱት ጥናት ፤ የሰበሰቡት መረጃ የዓለም ባንክ ገንዘቡን አፍሶ፤ በያለበት የጀመረውን ፕሮጀክት በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎችን ሕይወት ችግር ላይ እንደሚጥል ማስረጃዎቻቸውን ይዘው ቀርበዋል።

https://p.dw.com/p/1FAGr
Logo der Weltbank in Washington USA
ምስል picture-alliance/dpa

የዓለም ባንክ ድሆችን ለመርዳት ልማትን በመንደፍ ብልጽግና ን ለማስገኘት የኑዋሪዎቹንም ሰብአዊ መብትና ክብር ለመጠበቅ መንቀሳቀስ ዓላማው መሆኑን ቢገልጽም ከአፍሪቃና ከሌሎች አካባቢዎች የሚታዩትና የሚሰሙት ሁኔታዎች ፤ አንድ ጥናት እንደሚለው የተጋላቢጦሽ ሆኖ ተገኝቷል። ይህን ያሉት ከ 36 ሃገራት የተውጣጡ በርካታ ጋዜጠኞች ናቸው። ጋዜጠኞቹ፤ ያካሄዱት ጥናት ፤ የሰበሰቡት መረጃ የዓለም ባንክ ገንዘቡን አፍሶ፤ በያለበት የጀመረውን ፕሮጀክት በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎችን ሕይወት ችግር ላይ እንደሚጥል ማስረጃዎቻቸውን ይዘው ቀርበዋል።

ይልማ ኃይለ ሚካኤል

ተክሌ የኋላ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ