1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዓለም ባንክ፣ አይ ኤም ኤፍ እና የዓለም ኤኮኖሚ ሁኔታ

ሰኞ፣ መስከረም 26 2007

የዓለም ባንክ እና ዓለም አቀፉ የገንዘብ መርህ ድርጅት፣ አይ ኤም ኤፍ በዚህ ሳምንት ዋሽንግተን ውስጥ ከ187 ሀገራት የገንዘብ ሚንስትሮች ጋ ተገናኝተው ይመክራሉ።

https://p.dw.com/p/1DRDf
Christine Lagarde Direktorin IWF 12.10.2013
ምስል picture-alliance/dpa/S. Thew

ታዛቢዎች እንደሚገምቱት፣ ምክክሩ ዕድገት ባላሳየው የኤኮኖሚ ሁኔታ፣ ምዕራብ አፍሪቃን ያስጨነቀው የኤቦላ ወረርሽኝ እና በተለያዩ አካባቢዎች የሚካሄዱ ጦርነቶች በኤኮኖሚው ላይ ባስከተሉት መዘዝ እና በመፍትሔው ሀሳብ ላይ ያተኩራል። ኤቦላ እና የዩክሬይን ውዝግብ በዓለም ኤኮኖሚ ላይ የደቀኑት ስጋት ቀላል አለመሆኑን የዓለም አቀፉ የገንዘብ መርህ ድርጅት፣ አይ ኤም ኤፍ ኃላፊ ክሪስቲን ላጋርድ አስጠንቅቀዋል።

ሮልፍ ቬንክል /ይልማ ኃይለ ሚካኤል

ሸዋዬ ለገሠ