1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የእቴጌ ጣይቱ ሆቴልና መልሶ የማደሱ እንቅስቃሴ

ረቡዕ፣ ጥር 20 2007

በአዲስ አበባ በጥንታዊነቱ የታወቀው የመጀመሪያው ዘመናዊ ሆቴል ፤ እቴጌ ጣይቱ ሆቴል፣ ጥር 3 ቀን ጧት ተቃጠሎ ከባድ ጉዳይ እንደደረሰበት ይታወቃል።

https://p.dw.com/p/1ESGG
ምስል DW

በዚህ ብርቅ -ድንቅ ቅርስ ላይ የደረሰው ቃጠሎ ፣ ኢትዮጵያውያንን ከማሳዘኑና ከማስቆጨቱም ፣ ስለቅርስ የመጠበቅ እጅግ አስፈላጊነት ፤ በተለያዩ መገናኛ ብዙኀን በሰፊው እንዲወያዩበት በር ከፍቷል። የእቴጌ ጣይቱን ሆቴል፤ በነበረው ይዞታ መልሶ ለማደስ ፣ ልዩ የሥነ ሕንጻ ባለሙያዎች እጥረት ቢኖርም አይገድም ተብሏል። ጌታቸው ተድላ ኃ/ጊዮርጊስ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።

ጌታቸው ተድላ ኃ/ጊዮርጊስ

ተክሌ የኋላ

ነጋሽ መሐመድ