1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የእስራኤል ድብደባ

ማክሰኞ፣ ሐምሌ 22 2006

የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ « ለቀጣይ ጥቃት ዝግጁ መሆን ይኖርብናል» ሲሉ ትናትና ምሽት በሀገሪቱ ቴሌቪዥን ጥሪ አሰምተዋል።

https://p.dw.com/p/1Cm3E
Gaza Bombardierung Israel Raketen
ምስል picture alliance/dpa

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጋዛ ሰርጥ የተጀመረው ጦርነት ገና እንደሚቀጥል ለሀገራቸው ሕዝብ አረጋግጠዋል። እንደ ኔታንያሁ ጦርነቱ የሚያበቃው የእስራኤል ጦር ሀማስ የሰራቸውን የምድር ምሽጎች ሙሉ በሙሉ አፈራርሶ ሲያበቃ ይመስላል። እስራኤል ከሶስት ሳምንት ገደማ በፊት በጋዛ ሰርጥ ጥቃት የጀመረችው ሀማስ ከጋዛ የሚተኩስባትን ሮኬት ለመከላከል በሚል ምክንያት ነው። ከአየር የተጀመረው የእስራኤል ጥቃት አሁን በምድር ጦሯ እና በባህር ኃይሏም ተጠናክሮዋል። ኃይፋ የሚገኘው ወኪላችን ግርማው አሻግሬ ዝርዝር ዘገባ አለው።

ግርማው አሻግሬ

ልደት አበበ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ