1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያው የምርጫ ቅስቀሳና ክርክር

ሰኞ፣ የካቲት 23 2007

ኢትዮጵያ ውስጥ ግንቦት 16 ቀን 2007 ዓ ም ይካሄዳል ተብሎ ለሚጠበቀው አገር አቀፍ ምርጫ ፤ የምርጫ ዘመቻውና የገጽ-ለገጽ ክርክሩም ከትናንት በስቲያ ተጀምሮአል።

https://p.dw.com/p/1Ejzh
Büro des National Electoral Board of Ethiopia NEBE
ምስል DW

የፖለቲካ ፓርቲዎች በመገናኛ ብዙኀን የሚያካሂዱበት የምረጡን ቅስቀሳ በተመደበ ክፍለ- ጊዜ በመሠራጨት ላይ መሆኑ ተመልክቷል። የምርጫ ዘመቻው የሚጠናቀቀው ግንቦት 13 ሲሆን፣ ግንቦት 16 ምርጫ ይካሄድና ውጤቱ ሰኔ 15 ይፋ ይገለጣል። ስለ ምርጫ ዘመቻው አጀማመር ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔርን በስልክ ጠይቄው ነበር።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

ተክሌ የኋላ

ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ