1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያዊዉ አዳጊ የነፃ ትምህርት እድል

ረቡዕ፣ ሚያዝያ 1 2006

ሎንዶን ብሪታን ዉስጥ በዝቅተኝነት ከሚመደቡት ትምህርት ቤቶች በአንዱ ይማር የነበረ አዳጊ ኢትዮጵያዊ ጠቅላይ ሚኒስትር ዴቢድ ካምሮንን ጨምሮ የሀገሪቱ 19 ሚኒስትሮች ወደተማሩበት ኮሌጅ የመግባት እድል አገኘ።

https://p.dw.com/p/1BeXM
Ishak Ayiris und Familie
ምስል DW/H. Demissie

ኢትዮጵያዊዉ አዳጊ ይስሃቅ አይሪስ ወደተባለዉ ኢተን ኮሌጅ ገብቶ ለመማር የነፃ የትምህርት እድል ያገኘዉ በችሮታ ሳይሆን ለትምህርት በሰጠዉ ሰፊ ትኩረት እና ጥረቱ ነዉ። ይስሃቅ ብሪታንያ ተወልዶ ቢያድግም በቤተሰቡ ቋንቋ ሃሳቡን አጣፍጦ ይገልፃል። አነጋገሩም የማስተዋል አቅሙን ያመለክታል። አዳጊዉ ተወልዶ ያደገዉ በብሪታንያ በድህነታቸዉ ከታወቁ የመኖሪያ አካባቢዎች በአንዱ መሆኑን ከሎንዶን የተላከዉ የሃና ደምሴ ዘገባ ያመለክታል።

ሃና ደምሴ

ሸዋዬ ለገሠ

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ