1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያና የሩሲያ ግንኙነት

ሐሙስ፣ መስከረም 8 2007

የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚንስትር ሰርጌይ ላቭሮቭ፣ ከፍተኛ የኤኮኖሚና የንግድ ልዑካንን አስከትለው፣ ወደ አዲስ አበባ በመጓዝ ፤ ከኢትዮጵያ ከፍተኛ የአመራር አባላትና ከአፍሪቃ ሕብረት ባለሥልጣናት ጋር መወያየታቸው ታውቋል።

https://p.dw.com/p/1DFL8
Russischer Außenminister Sergej Lawrow in Äthiopien
ምስል DW/G. Tedla

ቀጣዩ ከአዲስ አበባ የደረሰን ዘገባ ፣ የሩሲያው ውጭ ጉዳይ ሚንስትር፣ ከኢትዮጵያው አቻቸው ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም ጋር ባደረጉት ጭውውት ፣ በተስማሙባቸው መሠረተ ሐሳቦችና በሁለቱ አገሮች የረጅም ጊዜ የዲፕሎማሲ ግንኙነት ላይ የሚያተኩር ነው።

ጌታቸው ተድላ ኃ/ጊዮርጊስ

ተክሌ የኋላ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ