1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአፍሪቃ የመሪዎች ጉባኤ

ቅዳሜ፣ ጥር 23 2007

24ተኛው የአፍሪቃ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ለክፍለ ዓለሙ የሰላምና ፀጥታ ጉዳዮች ቅድሚያ ትኩረት በመስጠት ዓርብ ቅዳሜ ጥር 22 ቀን 2007 ዓ. ም.አዲስ አበባ ውስጥ ጀምሮ ዛሬ ተጠናቋል። በጉባኤው ኢቦላ፣ ቦኮ ሃራም፣ ሶማሊያ፣ ደቡብ ሱዳንን የተመለከቱና ሌሎች ጉዳዮች ተነስተዋል።

https://p.dw.com/p/1ETwW
Afrikanische Union 24. Gipfeltreffen in Addis Abeba
ምስል DW/G. Tedla

የአፍሪቃ የመሪዎች ጉባኤ ከትናንትና አንስቶ በአዲስ አበባ ከተማ ሲካሄድ ቆይቷል። ከመሪዎቹ ጉባዜ ቀደም ብሎ የሚንስትሮች ስብሰባ መኪያሄዱም ታውቋል። ጉባኤውን በቦታው ተገኝቶ ሲከታተል የነበረው የአዲስ አበባው ወኪላችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስን ስቱዲዮ ከመግባቴ ቀደም ብሎ በስልክ አነጋግሬዋለሁ። ጌታቸው በስብሰባው ላይ የተነሱ ዓበይት አጀንዳዎችን በመጥቀስ ይጀምራል።

ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

ማንተጋፍቶት ስለሺ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ