1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጽዳት ሠራተኞች መባረር

ሐሙስ፣ ነሐሴ 8 2006

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሳይንስ ፋክልቲ 38 የጽዳት ሠራተኞችን አሰናበተ። ካላንዳች ማስጠንቀቂያ እና ምክንያት ከሥራ መባረራቸውን ለዶይቸ ቬለ ያስታወቁት ሴቶች በዚህ ምክንያት ትልቅ ችግር ውስጥ መውደቃቸውን ገልጸዋል።

https://p.dw.com/p/1Cuoi
Hauptcampus der Universität Addis Abeba AAU
ምስል DW

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

አርያም ተክሌ

ተክሌ የኋላ