1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአዉሮጳ ሕብረት የምርጫ ታዛቢዎችን ወደ ኢትዮጵያ አለመላኩ

ሐሙስ፣ ታኅሣሥ 30 2007

በመጭዉ ግንቦት ወር በኢትዮጵያ በሚካሄደዉ ምክር ቤታዊ ምርጫ የአዉሮጳ ሕብረት የምርጫ ታዛቢዎችን የማይልክ መሆኑ እየተገለፀ ነዉ።

https://p.dw.com/p/1EHcD
a1.
ምስል Yohannes Gebereegziabher


ሕብረቱ በጎርጎረሳዉያኑ 1997 እና በ2002 ዓ,ም የተካሄደዉን ምክር ቤታዊ ምርጫዎች ታዛቢዎችን ልኮ ከገመገመ በኋላ ታዛቢዎች ባቀረቡት ዘገባዎች ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር ዉዝግብ ዉስጥ ገብቶ እንደነበር ይዘነጋም። የአዉሮጳ ሕብረት በኢትዮጵያ ግንቦት ወር በሚካሁደዉ ምክር ቤታዊ ምርጫ ላይ ለምን ይሆን ታዛቢዎችን የማይልከዉ። ዘጋብያችን የአዉሮጳ ሕብረት የዉጭ ግንኙነት ክፍል ቃል አቀባይን አነጋግሮ ዘገባ ልኮልናል።

ገበያዉ ንጉሴ
አዜብ ታደሰ