1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ ወቀሳ

ሰኞ፣ ጥር 18 2007

አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት) ትናንት በአዲስ አበባ ሰላማዊ የተቃውሞ ሰልፍ ጠርቶ የነበረ ሲሆን፣ የፓርቲው አባላት እና ደጋፊዎች ሰልፍ ለመዉጣት በዝግጅት ላይ እንደነበሩ በፌዴራል ፖሊስ የኃይል ተግባር

https://p.dw.com/p/1EQfw
Gambia Street in Addis Abeba, Äthiopien
ምስል picture alliance/dpa

እንደተፈፀመባቸው የፓርቲው ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚደንት አቶ ተክሌ በቀለ ለዶይቸ ቬለ ገለጹ። አንድነት በአባላቱ ላይ ተፈፀመ ስላለው ድብደባ ደረሰ ስላለው ጉዳት ከመንግሥት ጽሕፈት ቤት እና ከአዲስ አበባ መስተዳድር አስተያየት ለማግኘት ያደረግነው ሙከራ የሚመለከታቸው ባለሥልጣናት ስብሰባ ላይ ናቸው በመባሉ ሳይካሳ ቀርቶዋል።

አርያም ተክሌ

ነጋሽ መሀመድ