የአቶ በቀለ ገርባ ከእሥር መፈታት
ማክሰኞ፣ መጋቢት 22 2007ማስታወቂያ
አቶ በቀለ የአመክሮ ጊዜ ተከልክለው የተያዙበት ጊዜ ሳይቆጠር፣ ከፍርድ በላይ ታስረው ነው የተፈቱት ሲል የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግሬስ አስታውቋል። የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግሬስ የፖለቲካ እስረኞች ያላቸው ሌሎች እሥረኞችም እንዲፈቱ ጠይቋል። የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግሬስ ዋና ጸሓፊ አቶ በቀለ ነዳን የአዲስ አበባው ወኪላችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር አነጋግሮ ዘገባ ልኮልናል።
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
ማንተጋፍቶት ስለሺ
ኂሩት መለሰ