የአሩሻው ስምምነት እና የደቡብ ሱዳን ሕዝብ ትፅቢትTo play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoAryam Abraha15 ጥር 2007ዓርብ፣ ጥር 15 2007የደቡብ ሱዳን ገዢ ፓርቲ ፣ የሱዳን ሕዝብ ነፃ አውጪ ንቅናቄ፣ «ኤስ ፒ ኤል ኤም» ተቀናቃኝ አንጃዎች ባለፈው ረቡዕ የሥልጣን መጋራት ስምምነት መፈራረማቸው ይታወሳል። ይኸው በገዢ ፓርቲ ውስጥ የተፈጠረውን ልዩነት ለማብቃት እንደሚረዳ የሀገሪቱ ሕዝብ ተስፋ አድርጓል።https://p.dw.com/p/1EPniማስታወቂያ