1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአሜሪካዉ ናሳ ባለስልጣን የኢትዮጵያ ጉብኝት

ማክሰኞ፣ ኅዳር 2 2007

የዩናይትድ ስቴትስ ብሄራዊ የኅዋ ምርምር (NASA) ዋና አስተዳዳሪ ቻርልስ ቦልደን በኢትዮጵያ ባደረጉት ጉብኝት ከሀገሪቱ ባለስልጣናት ጋ ቆይታ አደረጉ።

https://p.dw.com/p/1DlW0
Charles Bolden und Dr Tewodros Adhanom
ምስል DW/G. Tedla

በኢትዮጵያም በዘርፉ የሚካሄዱ እንቅስቃሴዎችን የተመለከቱት የናሳ የምርምር ዋና አስተዳዳሪ ከዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቴዎድሮስ አድሃኖም ጋ በጉዳዩ ላይ መነጋገራቸዉን የአዲስ አበባዉ ዘጋቢያችን ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ የላከልን ዘገባ ያመለክታል።

ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ

ሸዋዬ ለገሠ

ነጋሽh መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ