1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የተፋሰስ ልማት ሥራ በድሬዳዋ አስተዳደር

ረቡዕ፣ መጋቢት 16 2007

በድሬዳዋ አስተዳደር ባለፉት አራት ዓመታት የተካሄደ የተፋሰስ ልማት ሥራ የክልሉን የበረኃማነት ሽፋን እና የጎርፍ ስጋትን በጉልህ እንደቀነሰ፣ እንዲሁም፣ የመኖ እጥረትን እንዳስወገደ የግብርና፣ የውኃ ፣ የማዕድን እና የኤኔርጂ ቢሮ ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ኡስማን ገለጹ። ከዚህ በተጨማሪም ለወጣቱ የስራ ዕድል መፍጠሩን ነው ኃላፊው አክለው ያስረዱት።

https://p.dw.com/p/1ExNK
Äthiopien Landschaft in Provinz Afar Kamele durch die Wüste
ምስል picture-alliance/dpa

ዮሐንስ ገብረእግዚአብሄር

አርያም ተክሌ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ