የተመድና የዓለም ባንክ ባለሥልጣናት የኢትዮጵያ ጉብኝት
ማክሰኞ፣ ጥቅምት 18 2007ማስታወቂያ
ስምንቱ የአፍሪቃ ቀንድ ሀገራት ያካባቢያቸውን ፖለቲካዊ መረጋጋት ለማስፋፋት እና ኤኮኖሚያዊ ዕድገት ለማስገኘት ለሚያደርጉት ጥረት መደገፊያም የተመድ፣ የዓለም ባንክ፣ የአፍሪቃ የልማት ባንክ፣ የሙሥሊሞች የልማት ባንክ እና የአውሮጳ ህብረት በቀጣዮቹ ዓመታት ስምንት ቢልዮን ዶላር ርዳታ እንደሚሰጡ ከኢትዮጵያ ቀጥለው ኬንያን የሚጎበኙት ባለሥልጣናት ቃል ገብተዋል።
ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
አርያም ተክሌ
ተክሌ የኋላ