1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የስደተኞች ታሪክን የሚያወሳዉ ቤተ-መዘክር

ሰኞ፣ ታኅሣሥ 13 2007

ባለፈዉ ሳምንት ፓሪስ ፈረንሳይ ዉስጥ የስደተኞችን ታሪክ የሚያሳይ ቤተ መዘክር ተመረቀ።

https://p.dw.com/p/1E8cN
Museum für die Geschichte der Immigration in Paris, Frankreich
ምስል AFP/Getty Images/S. de Sakutin

የቤተ መዘክሩ ሃሳብ በቀድሞዉ የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ዣክ ሺራክ ተጠንስሶ እንደ ጎርጎረሳዊዉ አቆጣጠር በ2007 ዓ,ም ግንባታዉ ቢጠናቀቅም በወቅቱ ስልጣን ላይ የነበሩት ኒኮላ ሳርኮዚ ቤተመዘክሩን ለመመረቅም ሆነ ለመጎብኘት ፍላጎት ባለማሳደራቸዉ ምክንያት ይፋዊ የምረቃ ሥነ-ስርዓት ሳይደረግለት ላለፉት ሰባት ዓመታት ለመዘግየት ተገዷል። ቤተ መዘክሩን መርቀዉ የከፈቱት ፕሬዚደንት ፍራንሶዋ ኦላንድ፤ ስልጣን ከያዙ ወዲህ ለመጀመርያ ጊዜ ስደተኞችን በተመለከተ ሰፊ ግዜ ሰጠዉ ባደረጉት ንግግር የዛሬይቱ ፈረንሳይ በመጤዎች መልካም ተግባር መገንባትዋን አፅኖት ሰጥተዉ ተናግረዋል። ፀረ-ስደተኛ ስሜት ያላቸዉን ፖለቲከኞችም አዉግዘዋል።

ሐይማኖት ጥሩነህ


አዜብ ታደሰ
ሸዋዬ ለገሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ