1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የስዊድን ጋዜጠኞች ማኅበርና ዳዊት ይስሐቅ

ማክሰኞ፣ ጥቅምት 18 2007

የስዊድን ጋዜጠኞች ማኅበርና የተለያዩ ለፕረስ ነጻነት የሚቆረቆሩ ወገኖች በትናንቱ ዕለት ፣ ኤርትራ ውስጥ ባለፉት 13 ዓመታት በአሥራት ላይ የሚገኘውን ጋዜጠኛ ዳዊት ይስሐቅን አስበውት ዋሉ ። በትውልድ ኤርትራዊ በዜግነት ስዊድናዊ የሆነው ዳዊት ጉዳይ

https://p.dw.com/p/1DdTt

፤ እስካሁን የኤርትራንና የስዊድንን መንግሥት እንዳጨቀጨቀ ነው። ጋዜጠኛ ዳዊት ስለታወሰበት ሁኔታ በአስቶክሆልም የሚገኘውን ወኪላችንን ቴድሮስ ምሕረቱን ተክሌ የኋላ በስልክ አነጋግሮት ነበር።

ቴድሮስ ምሕረቱ

አርያም ተክሌ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ