ባህልኤች አይቪ ኤድስን ለመዋጋት የተደረጉ ጥረቶችTo play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoባህልShewaye Legesse15 ሐምሌ 2006ማክሰኞ፣ ሐምሌ 15 200620ኛዉ ዓለም ዓቀፍ የኤድስ ጉባኤ ዘንድሮ ሜልበርን አዉስትራሊያ ከትናንት በስተያ እሁድ ጀምሮ በመካሄድ ላይ ይገኛል። በዚህ ጉባኤ ላይ የተለያዩ ጥናቶች ቀርበዋል፤ እስካሁን AIDSን ለማዳን የሚችል መድሃኒት የመገኘቱ ፍንጭ እንደሌለ የተጠቆመ ሲሆን ለበሽታዉ መስፋፋት ዓይነተኛ ምክንያት የሆነዉ የወሲብ ንግድ በሕግ ቢታገድ የሚል ሃሳብም ተነስቷል። ኢትዮጵያ ዉስጥ ለHIV ቫይረስ ይበልጥ ከተጋለጠዉ አካባቢና የኅብረተሰብ ክፍል የቱ ይሆን?https://p.dw.com/p/1CgnCማስታወቂያ