1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኤቦላን ለመቆጣጠር የአዉሮጳ ባለስልጣናት ያቀረቡት ሃሳብ

ረቡዕ፣ ኅዳር 10 2007

በኤቦላ ተሐዋሲ ወደተጠቁት ሶስት የአፍሪቃ ሃገራት ተጉዞ የነበረዉ የአዉሮጳ ኮሚሽን ልዑክ የጉብኝቱን ዉጤትና አስተያየት ለኅብረቱ ልዩልዩ ተቋሞች አቀረበ።

https://p.dw.com/p/1DpqO
Pictureteaser Ebola Special

በዋናነት የሰብዓዊ ርዳታ ኮሚሽነር እና የኅብረቱ የኤቦላ እርዳታ አስተባባሪ ዶክተር ክሪስቶስ ስታላይንደስ፤ የጤና ኮሚሽነሩ ቬልተኒስ አንድሩካይቲስ የሚገኙበት ቡድን ከሕዳር 3 እስከ 7 በላይቤሪያ፣ ጊኒና ሴራሊዮን በመዘዋወር የበሽታዉን ስርጭት ሁኔታ እና ስርጭቱን ለመከላከል እየተደረጉ ያሉትን ጥረቶችና ችግሮች ገምግሟል። የጉብኝቱንም ግኝቶች በዓለም ዓቀፉ ኅብረተሰብና በተለይም በአዉሮጳ ኅብረት በኩል ባስቸኳይ ሊደረጉ ይገባል ያሏቸዉን ዶክተር ክሪስቶስ ስታላይንደስ ለአዉሮጳ ፓርላማና ለኅብረቱ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ለየብቻ በዝርዝር አቅርበዋል። ትናንትናም ለጋዜጠኞች መግለጫ ሰጥተዋል። የብራስልሱ ዘጋቢያችን ገበያዉ ንጉሤ ዝርዝሩን ልኮልናል።

ገበያዉ ንጉሤ

ሸዋዬ ለገሠ

ተክሌ የኋላ