1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኢትዮጵያ እና ዘላቂ የመሬት አያያዝ መርሀግብር

ሐሙስ፣ መስከረም 22 2007

በኢትዮጵያ ዘላቂ የመሬት አያያዝን ለማጠናከር በሚል የዓለም ባንክ እና ተባባሪ ደጋፊ ድርጅቶች ለቀጣዮቹ አምስት ዓመታት ከ100 ሚልዮን ዶላር በላይ ብድር ለመስጠት ፈቀዱ። ገንዘቡ የአፈር መመናመንን እና የደኖች መራቆትን

https://p.dw.com/p/1DP9O
Bauer bei der Arbeit in Äthiopien
ምስል AP


ለማስወገድ የደኖች መራቆትን ለማስወገድ የተነቃቃውን እና አሁን ወደ ሁለተኛ ደረጃ የተሸጋገረውን ፕሮዤ ለማስፈጸሚያ እንደሚውል በአዲስ አበባ የመከሩት የባንኩ እና የተባባሪዎቹ ድርጅቶች ተወካዮች አስታውቋል።

ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ

አርያም ተክሌ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ