አፍ በፈቱበት ቋንቋ ስደተኞች መረጃ ሲያገኙTo play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoLidet Abebe21 ጥቅምት 2007ዓርብ፣ ጥቅምት 21 2007ይህንን ችግር ለማቃለል ኢትዮ -ኮሎኝ የተባለው የስፖርት እና የባህል ማህበር በኮሎኝ ከተማ ከአንድ የስደተኞች ምክር መስጫ ማዕከል ጋር በመተባበር የብዙ ስደተኞችን ጥያቄ የሚመልስ ድረ ገፅ በአማርኛ ተርጉሞ አቅርቧል። ስለዚሁ ድረ ገፅ በዛሬው የወጣቶች ዓለም እናወራለን።https://p.dw.com/p/1Ded5ማስታወቂያ