1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አካል ጉዳተኛ የኔብጤዎችን የተመለከተዉ ጥናት

ሰኞ፣ ታኅሣሥ 13 2007

ኢትዮጵያ ዉስጥ በተለይም በአዲስ አበባ ከተማ በልመና ላይ የሚገኙ የአካል ጉዳተኞች የአኗኗር ሁኔታና ለልመና የዳረጋቸዉን ችግር የመረመረ ጥናት ተካሄደ።

https://p.dw.com/p/1E8Zm
Symbolbild Deutschland Armut
ምስል picture-alliance/dpa/Andreas Gebert

ጥናቱን በማካሄድ ለችግሩ መወሰድ ስለሚገባዉ መፍትሄ ምርምር ያደረጉት እንግሊዛዊት ምሁር ፕሮፊሰር ኖራ ኢሌንግሪስ ሰሞኑን በለንደን ዩንቨርስቲ ኮሌጅ፤ በተካሄደ አንድ ሰሚናር ላይ ጥናታቸዉን አቅርበዋል። በኢትዮጵያ አካል ጉዳተኛ የኔ ብጤዎችን ጉዳይ በተመለከተ ለስድስት ወራት ጥናት ያካሄዱት ኖራ ኢሌንግሪስ ፤ በብሪታንያ በአንድ የአካል ጉዳተኞች ድርጅትም ሊቀመንበር ናቸዉ። የለንደኑ ወኪላችን ድልነሳ ጌታነህ በሰሜናሩ ላይ የቀረበዉ ጥናት ተከታትሏል።

ድልነሳ ጌታነህ

አዜብ ታደሰ
ሸዋዬ ለገሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ