1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አንድነት ለዴሞክራሲ እና ለፍትህ ፓርቲ ያቀረበው ወቀሳ

ሐሙስ፣ ጥቅምት 20 2007

አንድነት ለዴሞክራሲ እና ለፍትህ ፓርቲ፣ አንድነት በፖለቲካ እስረኞች ላይ አሳሳቢ ደረጃ ላይ የደረሰ ኢሰብዓዊ ድርጊት እየተፈፀመ ነው ሲል ወቀሳ አሰማ። አንድነት ይህንኑ በተመለከተ ጽሑፍ ያቀረበ ሲሆን፣ ጋዜጣዊ መግለጫም ሰጥቶዋል።

https://p.dw.com/p/1DedX
Girma Seifu von der UDJ-Partei in Äthiopien
ምስል DW/G.T. Hailegiorgis

የኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት ተመልካች ኮሚሽን አንድነት ያቀረበውን ወቀሳ እንደሚያጣራ እና የተባለው የመብት ጥሰት መፈፀሙን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ካገኘ ተገቢውን ርምጃ እንደሚወስድ አስታውቋል።

ጌታቸው ተድላ ኅይለ ጊዮርጊስ

አርያም ተክሌ

ተክሌ የኋላ