1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አሳታሚዎች የሚያሰሙት አቤቱታ

ረቡዕ፣ ሐምሌ 23 2006

የግል የኅትመት ዉጤቶች በማተሚያ ቤቶች ችግር ምክንያት ወቅታቸዉን ጠብቀዉ እንደማይወጡ አሳታሚዎች ገለጹ።

https://p.dw.com/p/1CmSL
Zeitungen Äthiopien
ምስል DW

ከዚህም ሌላ የማስታወቂያዎችና አጠቃላይ ገፃቸዉ በኅትመት ጥራት ችግር ምክንያት የደንበኞቻቸዉን ፍላጎት ማርካት እንዳልቻለም አመልክተዋል። የብርሃንና ሰላም ማተሚያ ቤት ድርጅት በበኩሉ የችግሮቹን መኖር አምኖ በስድስት መቶ አርባ ሚሊዮን ብር የተገዙ ማሽኖች ሀገር ቤት ገብተዉ ሲተከሉ ችግሩ ተረት ይሆናል ይላል። ከአዲስ አበባ ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር ዘገባ ልኮልናል።

ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር

ሸዋዬ ለገሠ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ