ታምሩ ካሳ ወጣቱ የፈጠራ ሥራ ባለቤት
ረቡዕ፣ ሐምሌ 16 2006ማስታወቂያ
ታምሩ ካሳ ይባላል ።የአዲስ አበባ ልጅ ነው ። ስድስት ኪሎ እቴጌ መነን ትምህርት ቤት አካባቢ ነው ተወልዶ ያደገው ። የ27 ዓመቱ ታምሩ በስሙ የተመዘገቡ የተለያዩ የፈጠራ ሥራዎች ባለቤት ነው ። ከፈጠራ ሥራዎቹ መካከል በተሳካ ሁኔታ በተለያዩ መሥሪያ ቤቶች ሥራ ላይ የዋለ ይገኝበታል ። በአንፃሩ ከፈጠራዎቹ አንዱ በገንዘብ እጦት ምክንያት በሥራ ሊተረጎም አልቻለም ። የዛሬው ሳይንስና ህብረተሰብ ዝግጅታችን እነዚህን የታምሩን የፈጠራ ሥራዎች ያስቃኘናል ።
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
ሂሩት መለሰ