1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በየመን አልቃይዳ ላይ የተከፈተ ዘመቻ

ማክሰኞ፣ ሚያዝያ 14 2006

የመን ውስጥ ከሳምንቱ መጨረሻ አንስቶ በሰው አልባ አይሮፕላኖች ጭምር ተጠርጣሪ የኧልቃይዳ አሸባሪዎች እየተገደሉ እንደሆነ ዘገባዎች ያስረዳሉ።

https://p.dw.com/p/1BmG1
US-Drohnenangriff im Jemen - verstärkte Sicherheitskontrollen in Sanaa
ምስል Getty Images

ቁጥራቸውም 55 መድረሱም ተነግሯል። ይሁንና ታጣቂዉ ቡድንም እጅ አልሰጠም። በአፀፋው ዛሬ የፀጥታ ኃይል ባለስልጣናትን ህይወት ማጥፋቱ ተገልጿል፤ እንዲሁም በሚካሄደው ዉጊያም የሰላማዊ ሰዎችም ህይወት ጠፍቷል። የየመን መንግሥት በዮናይትድ ስቴትስ ድጋፍ በአሸባሪዎች ላይ እያደረሰ ነው ስለተባለው ጥቃት ያለውን ወቅታዊ ሁኔታ ለመረዳት ሰንዓ ወደሚገኘው ወኪላችን ግሩም ተክለ ሐይማኖት ደውለናል።

ግሩም ተክለ ሐይማኖት

ልደት አበበ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ