1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በኢትዮጵያ የስቴዲዮም ሥራ መጓተት

ዓርብ፣ መስከረም 9 2007

በ2005 ዓ,ም ተጀምሮ በ 2008 ዓ,ም ይጠናቀቃል የተባለዉ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ስቴዲዮም፤ ከአጥር በቀር እስካሁን ምንም ዓይነት ግንባታ አልተጀመረም።

https://p.dw.com/p/1DFwn
Blick aus meinem Fenster Addis Abeba Äthiopien
ምስል Solomon Mengist

የግንባታዉ ሂደት መጓተት በእግር ኳስ እንቅስቃሴዉ የራሱ አሉታዊ ጫና እንዳለዉ የእግር ኳስ አፍቃሪዎች እና የስፖርት ጋዜጠኞች ለዶቼ ቬለ ተናግረዋል። የፊደራል የስፖርት ኮሚሽን በበኩሉ የግንባታዉ ሥራ የተጓተተዉ ከቅየሳ ጋር በተያያዘ በአማካሪ ድርጅቶችና በኮሚሽኑ መካከል የፍርድ ክርክር በመነሳቱ እና በቦታዉ የሚኖሩ ሰዎችን የማንሳቱ ሥራ ስላልተጠናቀቀ መሆኑን ገልፀዋል። ዝርዝሩን የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር ልኮልናል።

ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር

አዜብ ታደሰ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ