1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በሳውዲ ያሉ የኢትዮጵያዉያን ስደተኞች ሁኔታ

ማክሰኞ፣ ኅዳር 10 2006

የሳዉድ ዐረቢያ መንግስት ላለፉትሰባት ወራት ሰጥቶ የቆየዉ የምህረት ቀነ ገደብ ካለፈ ከጥቂት ጊዜ ወዲህ በዚያ የሚገኙ ኢትዮጵያዉያን ትልቅ ችግር ላይ ይገኛሉ። ወደ ሀገራቸው ለመመለስ የሚፈልጉ 30,000 የተመዘገቡ ዜጎች አሁን በሳውዲ ማቆያ ሠፈር በመጠባበቅ ላይ ይገኛሉ።

https://p.dw.com/p/1AKxo
Achtung: schlechte Qualität. Auf Wunsch von Ludger Schadomsky trotzdem eingestellt. Nebiyu Sirak/DW Titel: Äthiopische Flüchtlinge in Saudi Thema: Mehrere tausend äthiopische Flüchtlinge warten in schlechten Verhältnissen in Abschiebeurterkünften in Saudi Arabien auf Ihre Deportierung nach Äthiopien. Stichworte: Äthiopien, Flüchtlinge, Saudi Arabien, UNHCR, Flüchtlingskonvention
ምስል Nebiyu Sirak

እስካሁን የኢትዮጵያ መንግሥት ከ3000 በላይ ዜጎች ከሳውዲ ወደ ሀገሩ ያጓጋዘ ሲሆን የተቀሩትን ለመመለስ ጥረቱን መቀጠሉን አስታውቋል። በሳውዲ ማቆያ ጣቢያዎች እና ከማቆያ ውጭ የሚኖሩት ችግር ያጋጠማቸው ኢትዮጵያውያን አሁን በምን ዓይነት ሁኔታ ላይ ይገኛሉ። ከኢትዮጵያ ኤምባሲ/ቆንስል ጽሕፈት ቤት እና ከሳውዲ በኩል ምን ዓይነት ርዳታ እያገኙ ነው? ቀደም ሲል በስልክ ላነጋገርኩት ለጄዳው ወኪላች ነቢዩ ሲራክ በመጀመሪያ ያቀረብኩለት ጥያቄ ነበር።

ነቢዩ ሲራክ

አርያም ተክሌ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ