1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ስደተኞችና አዉሮጳ

ረቡዕ፣ ጥቅምት 19 2007

በአዉደ ጥናቱ ላይ የተካፈሉ የተለያዩ ድርጅቶችና ተቋማት ተጠሪዎች የአዉሮጳ መንግሥታት ሥደተኞቹን ከአደጋ ለማዳንና ለመርዳት እንዲጥሩ ጠይቀዋል።

https://p.dw.com/p/1DdzS
ምስል customs.gov.au

የሜድትራንያን ባሕር አቋርጠዉ ወደ አዉሮጳ ለመግባት የሚሞክሩና የገቡ ስደተኞች የሚገጥማቸዉ ችግር ሥለሚቃለልበት ሁኔታ የተወያየ አዉደ ጥናት ብራስልስ-ቤልጅግ ዉስጥ ተደርጓል።አዉደ ጥናቱ የተደረገዉ ባለፈዉ ዓመት ከሰወስት መቶ የሚበልጡ በአብዛኛዉ ኤርትራዉያን ስደተኞች ኢጣሊያ ደሴት ላምፔዱዛ አጠገብ ባሕር ዉስጥ ሰጥመዉ ካለቁ በሕዋላ ኢጣሊያ የጀመረችዉን ነብስ አድን ዘመቻ እደምታቋርጥ በማስጠንቀቋ ነዉ።በአዉደ ጥናቱ ላይ የተካፈሉ የተለያዩ ድርጅቶችና ተቋማት ተጠሪዎች የአዉሮጳ መንግሥታት ሥደተኞቹን ከአደጋ ለማዳንና ለመርዳት እንዲጥሩ ጠይቀዋል።

ገበያዉ ንጉሴ

ነጋሽ መሐመድ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ