1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ስለኤቤላ የተሰጠ ገለጻ

ማክሰኞ፣ ጥቅምት 11 2007

የዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ባለሙያ በመጋበዝ ስለኤቦላ ወረርሽኝ ገለፃ ማድረጉን የአዲስ አበባዉ ዘጋቢያችን ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ የላከዉ ዘገባ ያመለክታል።

https://p.dw.com/p/1DZPk
Symbolbild - Ebola Virus
ምስል picture-alliance/dpa

ከጤና ጥበቃ የተገኙት ባለሙያም ለዉጭ የዲፕሎማቲክ ማኅበረሰብ አባላትና ለዓለም ዓቀፍ ድርጅት ተጠሪዎች ሀገሪቱ ምን ሁኔታ ላይ እንደምትገኝ ባደረጉት ገለጻ አብራርተዋል። እንደባለሙያዉ ገለጻም ምዕራብ አፍሪቃ ዉስጥ የኤቦላ ወረርሽኝ ከተከሰተበት ጊዜ አንስቶ ኢትዮጵያ ዉስጥ ኤቦላም ሆነ ኤቦላን መሰል አጠራጣሪ በሽታ ጭራሽ አልታየም። ጌታቸዉ ዝርዝር ዘገባ አለዉ።

ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ

ሸዋዬ ለገሠ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ