1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ማሊ እና ሰላም የማውረዱ ጥረት

ረቡዕ፣ የካቲት 25 2007

የማሊ መንግሥት በሀገሩ ሰሜናዊ ከፊል ከሚንቀሳቀሱ አንዳንድ ታጣቂ ቡድኖች ጋ ባለፈው እሁድ የተፈራረመው የሰላም ስምምነት ሀገሪቱን ለማረጋጋት እንደሚያስችል ወሳኝ ርምጃ ተቆጠረ። ዋነኛው የቱዋሬግ ዓማፅያን ቡድን፣

https://p.dw.com/p/1Eky6
Algerien Mali Friedensabkommen Unterzeichnung in Algier
ምስል Farouk Batiche/AFP/Getty Images

የአዛዋድ ነፃነት እንቅስቃሴ፣ በምህፃሩ « ኤም ኤን ኤል ኤ » ግን ስለስምምነቱ ከደጋፊዎቹ ጋር ለመምከር ጊዜ እንደሚያስፈልገው በማስታወቅ በአልጀሪያ ሸምጋይነት ከስምንት ወራት ድርድር በኋላ የተደረሰውን ውል አልፈረመም። « ኤም ኤን ኤል ኤ » የደጋፊዎቹን ስምምነት ካገኘ ውሉ በሚመለከታቸው ወገኖች በይፋ በዚህ በተያዘውአውሮጳዊ መጋቢት ወር ይፈረማል ተብሎ ይጠበቃል።

ካትሪን ማቴይ

ይልማ ኃይለሚካኤል

ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ