1. Inhalt
  2. Navigation
  3. Weitere Inhalte
  4. Metanavigation
  5. Suche
  6. Choose from 30 Languages

ተፍጥሮ/ማ ሕበረስብ

የአውሮጳ ህብረት እና ለፓኪስታን ያቀረበው ርዳታ

የአውሮጳ ህብረት ለፓኪስታን የጎርፍ አደጋ ሰለባዎች እስካሁን በቂ ርዳታ አላቀረበው ተብሎ እየተወቀሰ ነው።

ተጎጂዎቹ እርዳታ ሲሻሙ



ህብረቱ እስካሁን ያሰባሰበው ገንዘብ አርባ ሚልዮን ዩሮ ብቻ ነው። ይሁንና የአውሮጳ ህብረት ኮሚሽን ቃል አቀባይ ፌራን ታርዳሌስ ኤስፑኒ እንደሚሉት፡ ህብረቱ የሚቻለውን ሁሉ እያደረገ ነው።

ይልማ ኃይለሚካኤል

አርያም ተክሌ

ነጋሽ መሀመድ

Audios and videos on the topic

More on this topic