ዛሬ በአዲስ አበባ በኢትዮዽያ መንግስትና በተባበረው የምዕራብ ሶማሊያ የነጻነት ግንባር በካከል ስምምነት ተደርጓል። የኦጋዴን ብሄራዊ ነጻ አውጪ ግንባር ስምምነቱን ተራ የፓለቲካ ጨዋታ ሲል አጣጥሎታል።
የኦጋዴን አከባቢ
ላለፉት ሃያ ዓመታት ነፃ ለመዉጣት በነፍጥ ሲፋለም እንደቆየ የተገለፀዉ ይህ ግንባር ሰላም ለማዉረድ መስማማቱ በለዉጡ በመንግስት የታሰሩ አባላቱ እንዲፈቱ፤ በወንጀልም እንዳይጠየቅ ይረዳዋል ተብሏል።
ታደሰ እንግዳዉ፤
መሳይ መኮንን
ሸዋዬ ለገሠ
ሂሩት መለሠ