1. Inhalt
  2. Navigation
  3. Weitere Inhalte
  4. Metanavigation
  5. Suche
  6. Choose from 30 Languages

ኢትዮጵያ

ምርጫ 2002 እና ሴቶች

በኢትዮጵያ በግንቦት ለሚደረገው ሀገር አቀፍ ምርጫ ሴቶች በመራጭነት እና በተወዳዳሪነት ተሳታፊዎች ሆነዋል።

ከወንዶቹ ጋር ሲነጻጸር ግን ቁጥራቸው አነስተኛ መሆኑንና ይህ ሊሻሻል እንደሚገባው የአዲስ አበባ ከተማ ሴቶች ፌዴሬሽን ፕሬዚደንትና የአዲስ አበባ የሴቶች ማህበር ሊቀመንበር ወይዘሮ ብዙዓለም ገበየሁ ገልጸዋል። ድርጅታቸው ይህንን ገሀድ ለማድረግ ሰፊ እንቅስቃሴ በማድረግ ላይ እንደሚገኝም አስረድተዋል።

አርያም ተክሌ

ሸዋዬ ለገሠ

Audios and videos on the topic

More on this topic