እንደኢትዮጵያ ባሉ አዳጊ አገራት በደንከል በረሃ ቀርቶ ከዋና ከተሞች ወጣ ብሎም የህክምና አገልግሎቱ አጠያያቂ ነዉ።
የTARGET መስራች Rüdiger Nehberg
አንድ ጀርመናዊ የመብት ተሟጋች በአፋር የሴት ልጅ ግርዛትን ለማስቆም የጀመሩት ፕሮጀክት አፋር ዉስጥ እልም ባለዉ በረሃ የህክምና አገልግሎትን በማስፋፋት ተግባር ተጠምዷል። ለዛሬ በስፋት እንቃኛለን። አብረን እንቆይ። ጀርመናዊዉን ወደዚህ ተግባር የሳባቸዉ ለሰብዓዊ መብቶች መከበር ያላቸዉ መቆርቆር ነዉ። TARGET የተሰኘ ድርጅት አቋቁመዉ ጥረታቸዉን ቀጥለዋል። TARGET በዚሁ አካባቢ በቋሚነት የማዋለድ አገልግሎት የሚሰጥ ሃኪም ቤት በመገንባት ላይ ነዉ።
ሸዋዬ ለገሠ
ተክሌ የኋላ