1. Inhalt
  2. Navigation
  3. Weitere Inhalte
  4. Metanavigation
  5. Suche
  6. Choose from 30 Languages

ኢትዮጵያ

የርዋንዳ መልሶ ግንባታ እና የሰብዓዊ መብት ይዞታዋ

የርዋንዳ መንግስት ከሙስና ነጻ በሆነበትና ከስምንት መቶ ሺህ የሚበልጡ ቱትሲዎች እና ለዘብተኛ ሁቱዎች የተገደሉበት የጎሳ ጭፍጨፋ ትቶት ካለፈው መዘዝ ማገገም በቻለበት ድርጊት የኤኮኖሚ ጠበብት እና ዲፕሎማቶች ያደንቃሉ።

የሩዋንዳዉ ፕሪዝደንት ፓዉል ካጋሜ

በአሁኑ ጊዜ የርዋንዳ ህዝብ ወጣት ትውልድ ይበዛዋል። አብዝኃኑ ከሰላሳ ዓመት በታች መሆኑን እና በሀገር ግንባታው ስራም ላይ ማለፊያ አስተዋጽዖ በማድረግ ላይ መሆኑን ካጋሜ ሰሞኑን በብሪታንያ ለሮያል ኮመንዌልዝ ማህበረሰብ ባሰሙት ንግግር ላይ ገልጸዋል።

አርያም ተክሌ/DW

Audios and videos on the topic

More on this topic