1. Inhalt
  2. Navigation
  3. Weitere Inhalte
  4. Metanavigation
  5. Suche
  6. Choose from 30 Languages

የዓለም ፖለቲካ

የዓለም የምግብ መርሃ ግብርና የገጠመዉ ትችት

የተመድ የፀጥታዉ ምክር ቤት በሶማሊያ በሚሊዮን ለሚቆጠር ህዝብ የታሰበዉ የምግብ ርዳታ ገሚሱ ወዳልተፈለገ አቅጣጫ ዞሮ ለሌሎች ጥቅም መዋሉን ባወጣዉ ዘገባ አስታወቀ።

በጦርነት በምትታመሰዉ ሶማሊያ ርዳታ ለሚያስፈልጋቸዉ ወገኖች የምግብ አቅርቦት በማድረግ ላይ የሚገኘዉ የዓለም የምግብ ድርጅት WFP በበኩሉ ክሱ ተጨባጭነት ይጎድለዋል ሆኖም፤ የግብረ ሰናይ እንቅስቃሴዉ በገለልተኛ አካል ቢመረመር በደስታ እንደሚቀበል ገልጿል።

ሸዋዬ ለገሠ

ነጋሽ መሐመድ

Audios and videos on the topic

More on this topic