ከመሣፈራቸዉ በፊት ደህንነትን አስተማማኝ ለማድረግ በሚል የሚፈተሽበት አዲስ መሣሪያ ለጤና ጠንቅ ነዉ፤ አይደለም በሚል ክርክር ሲካሄድ የቆየ መሆኑ የሚታወስ ነዉ።
የሆነ ሆኖ ከሰሞኑ የአዉሮጳ ኅብረት ኮሚሽንና የተመድ የአቶም ድርጅት እንዳስታወቁት ሙሉ በሙሉ ገላን የሚፈትሸዉ አዲሱ መሣሪያ፤ የራጅ ጨረሩ መጠን ከተለመደዉ የህክምና መሳሪያ እጅግ ዝቅ ያለ ነዉ። ያም ሆነ ይህ በዚሁ አዲስ ገላ ፈታሽ መሣሪያ አንዳንድ አገሮች መጠቀም የጀመሩ ሲሆን አንዷ ብሪታንያ ናት። ከሎንዶን ሃና ደምሴ የሚከተለዉን ዘገባ ልካልናለች።
ተክሌ የኋላ
ሸዋየ ለገሠ