1. Inhalt
  2. Navigation
  3. Weitere Inhalte
  4. Metanavigation
  5. Suche
  6. Choose from 30 Languages

የዓለም ፖለቲካ

የተ.መ.ድ የህጻናት መብት ጥበቃ ስምምነት 20ኛ አመት

የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በአለም የሚገኙ ህጻናትን መብት ለማስጠበቅ እ.አ 1989 አ.ም ህዳር ወር ልክ በዛሪዋ እለት ስምምነቱን አጸደቀ።

ከሃያ አመታት ወዲህ ዛሪ ለህጻናት የትምህርት፣ የጤና፣ እንዲሁም ሰብአዊ መብታቸዉን ለማስጠበቅ፣ በአለም የሚገኙ አገራት በተባበሩት መንግስታትን ስምምነት በመቀበል ባጠቃላይ 193 አገሮች ፈርመዋል። የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ይህንን መሰል ስምምነት ይዞ በአንድነት ይህን ያህል አገሮች አንድ ሃሳብን ሲይዙ፣ ለህጻናት እንክብካቤ ይደረግ መብታቸዉ ይጠበቅ የሚለዉ ስምምነት የመጀመርያዉ እንደሆነ ተነግሮአል። የዶቸ ቬለዋ Witte, Claudia የዘገበችዉን የበርሊኑ ወኪላችን ይልማ ሃይለሚካኤል እንዲህ ያቀርበዋል።

አዜብ ታደሰ/ ይልማ ሃይለሚካኤል/ ሂሩት መለሰ

Audios and videos on the topic

More on this topic